ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት በአርባምንጭ ከተማ የሚገኙ አቅም የሌላቸዉ ወገኖች ማዕድ አጋራ።

አርባምንጭ :ጳጉሜ 4/2016 ዓ.ም ፤( አርባምንጭ ከተማ መንግስት ኮሙኒኬሽን )

ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት ከተቋቋመበት ጊዜ አንሰቶ በተለያዩ ጊዜያት በአርባምንጭ ማዕከሉ ድሆችን የመመገብ መርሐግብር ሲያከናዉን ቆይቷል። ድርጅቱ ይህንን ሰብአዊ ፕሮግራም በማጠናከር በአርባምንጭ ከተማ አቅም ለሌላቸዉ የማህበረሰብ ክፍሎች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር አከናዉኗል።

ድርጅቱም በራሱ ሙሉ ወጪ 405 የድሃ ድሃ ቤተሰብ ለእያንዳንዳቸው አድስ አመት በዔል አስመለክቶ ለአቅማ ደካሞች ዶሮ፥እንቁላልና ዱቄት ድጋፍ አድርጎል።

የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ70 አቅመ ደካማ የአርባምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደረገ።

(ሚያዝያ 25/2016 ዓ.ም)፦ ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት በአርባምንጭ ከተማ ለሚገኙ ሰባ (70) አቅመ ደካሞች ለእያንዳንዳቸው 1 ዶሮ ፣ 10 ኪሎ የስንዴ ዱቄት ፣ ዘይት እና 10 እንቁላል ድጋፍ አደረገ። 

የተደረገላቸዉን ድጋፍ በአካል ቀርበዉ የተቀበሉ አቅመ ደካማ የህብረተሰብ አባላት ከመንግስትና ከድሃዉ  ጎን በመሆን ድርጅቱ ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።

ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት በአርባምንጭ ከተማ የሚገኙ አቅም የሌላቸዉ ወገኖች ማዕድ አጋራ።

(ጥቅምት 24/2016 ዓ.ም ፤ አርባምንጭ) ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ በብዙ መቶ ሺህዎች ገንዘብ ወጪ በማድረግ በተለያዩ ጊዜያት በአርባምንጭ ማዕከሉ ድሆችን የመመገብ መርሐግብር ሲያከናዉን ቆይቷል። ድርጅቱ ይህንን ሰብአዊ ፕሮግራም በማጠናከር በአርባምንጭ ከተማ አቅም ለሌላቸዉ የማህበረሰብ ክፍሎች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር አከናዉኗል። 

ድርጅታችን በራሱ ሙሉ ወጪ 30 የድሃ ድሃ ቤተሰብ ልጆች  ምገባና መዋዕል ሕጻናት ትምህርት በመስጠት የነገ ሀገር ተረካቢዎች ማብቃት ሥራዎች ጭምር እያከናወነ ይገኛል።

ፀሐይ ጎልጎታ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት ድሆች ማዕድ ማጋራት ፣ አልባሳት ድጋፍ ፣ ትምህርት እና ለአካል ጉዳተኞች አጋዥ ዊልቼር ድጋፍ በሚሊዮኖች የሚገመት ሀብት በማሰባሰብ በአርባምንጭ ከተማ መንግስትና ሕዝብ እያገዘ ይገኛል።

Tsehay Golgotha ​​Community Development Organization has strengthened its support for needy p

(November 23/2016 A.D.) Tsehay Golgotha ​​Community Development Organization has strengthened its support for needy people by sharing food.

Our organization has identified the development gaps that are not covered by the government's capacity in Arbaminc city and has allocated resources and started carrying out poor-oriented community development activities. To make this sacred work widely accessible, he is working closely with the city administration of Arbaminca, and recently, he has been training with his full capacity to make history step by step in the needy sections of the community in Arbaminca and the surrounding area.

"He who does kindness to the poor will reward God, and he will reward him for his kindness."